በዋልድባ ገዳም እየተካሄደ ያለው እምነትን የማፍረስ ዘመቻ ዛሬም እንደቀጠለ በቦታው የሚገኙ መነኮሳት በምሬት ገለፁ፤ ቀደም ሲል ወደ 20 የሚጠጉ ገዳማትን ለማፍረስ ተንቀሳቅሶ የነበረው የኢህአዴግ አፍራሽ ሀይል በመነኮሳት ፣ በባህታውያን፣… ፀሎትና በአካባቢው በሚገኙ ተቆርቋሪዎች ሲከሽፍበት የዘጉ ባህታውያንና ጨምሮ በርካቶችን በማሰር፣ በመደብደብ፣ በማፈናቀልና በማንገላታት ጉዳት ማድረሱ ይታወቃል። በዚህም ያተረፈው 2ቱን ‹መሪዎችን› መለስ ዜናዊና ገ/መድህን ጳውሎስ ፣ በቦታው […]
