* ጥቃቱ በአኑድ መስጊድ ለአርቡ እኩለ ቀን ጸሎት የተሰበሰቡትን ለማጥቃት የታለመ ነበር ተብሏል * ፍንዳታው ከመስጊዱ መኪና ማቆሚያ በመፈንዳቱ አደጋው ሊቀንስ ችሏል * በጥቃቱ አራት ሰዎች ሲሞቱ በርካታዎች ቆስለዋል ፣ ንብረት ወድሟል * አጥፍቶ አጥፊው የሴት አበያ ለብሶ ተደብቆ ማለፉ ተጠቁሟል ባሳለፍነው ሳምን ከደማም የቅርብ ርቀት በምትገኘው በቃጢፍ ውስጥ ባንድ መስጊድ ውስጥ በተፈጸመ ጥቃት የ […]
