Quantcast
Channel: Freedom4Ethiopian
Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

አቃቤ ህግ በሃብታሙ አያሌው ዕግድ ዙሪያ ምንም የምሰጠው አስተያየት የለም አለ

$
0
0
ሀብታሙ አያሌው ከሀገር ወጥቶ መታከም እንዲችልና ፍርድ ቤት የጣለበትን ዕግድ እንዲያነሳ በጠቅላይ ፍርድ ቤት ጉዳዩ እየታየ መሆኑ ይታወቃል። ዛሬ በነበረው የፍርድ ቤት ውሎ፣ የፌዴራል አቃቢ ሕግ “ዕግዱ ይነሳ አይነሳ በሚለው ላይ ምንም የምሰጠው አስተያየት የለም” የሚል ይዘት ያለው ምላሹን በፅሁፍ አቅርቧል። የዚህ አንድምታም አግዱን የማንሳትም ሆነ ያለማንሳት ስልጣን የፍርድ ቤቱ ነው እያለ ነው። በዚህ ላይ […]

Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

Latest Images

Trending Articles



Latest Images