ወያኔ ይህን አፋኝ አዋጅ ባወጀ ማግስት በተልቱላ ሚዲያው አዋጁ መታወጁ የህብረተሰቡን ሰላም መልሷል ብሎ ተናግሯል። ግን የህዝቡ ዝምታ አዋጁ ስለገደበው ይሆን? አይደለም። 1. እጅን አጣምሮ መውጣት በአደባባይ ግደለኝ መጥቸልሃለሁ እንደማለት ስለሆነ ይህን የትግል ስልት በሌሎች ስልቶች ለመተካት ሲባል ነው። 2. የትጥቅ መሳሪያዎችን በእጅ ለማስገባት ዝንታው የተሻለ ስለነበር ነው። 3. በጎንደር ሁመራ ሰሊጥ ተሰብስቦ እስኪያልቅ ድረስ […]
