የአፋር ህዝብ እየደረሰበት ያለው መከራ ከምንጊዜውም በላይ እየከፋ በመምጣቱ የኦሮሞዎችንና የአማራዎችን እንዲሁም የሌሎች ኢትዮጵያውያንን ትግል የሚቀላቀልበት ምዕራፍ ላይ መድረሱን ሱልጣን ሃንፍሬ አሊሚራህ ገልጹ። የአፋር ህዝብ ሱልጣን በመሆን በማገልገል ላይ የሚገኙት የቀድሞ ዲፕሎማትና የክልሉ ፕሬዚደንት ሱልጣን ሃንፍሬ አሊሚራህ፣ በቅርብ ወራት ውስጥ የአፋርን ህዝብ የለውጥ እንቅስቃሴ እናያለን ሲሉ ለኢሳት በሰጡት ቃለ-ምልልስ ተናግረዋል። ሱልጣን ሃንፍሬ አሊምራህ በዋሽንግተን ዲሲ […]
