Quantcast
Channel: Freedom4Ethiopian
Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

የአርበኞች ግንቦት 7 ታጋዮች ከሕወሃት ሰራዊት ጋር ከፍተኛ ውጊያ ሲያደርጉ ውለው ከርሰሌት በምትባል ቦታ የሚገኘውን የአደባይ ተራራን ተቆጣጥረዋል።

$
0
0
የአርበኞች ግንቦት 7 ታጋዮች ከሕወሃት ሰራዊት ጋር ከፍተኛ ውጊያ ሲያደርጉ ውለው ከርሰሌት በምትባል ቦታ የሚገኘውን የአደባይ ተራራን ተቆጣጥረዋል። በአሁኑ ወቅት በአርበኞች ግንቦት 7 ሃይሎች እና በሕወሃት ሰራዊት መካከል በቃፍታ ሁመራ አካባቢ ከፍተኛ ውጊያ እየተካሄደ መሆኑን ኢሳት በስፍራው የሚገኙ እማኞችን ጠቅሶ ዘግቧል። “የአርበኞች ግንቦት7 የሰሜን ጎንደር አስተባባሪዎች ንቅናቄው ለአንድ ሳምንት በተለያዩ አካባቢዎች ጥቃት ሲፈጽም መቆየቱን እንዲሁም […]

Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

Latest Images

Trending Articles



Latest Images