በአማራ ክልል በሚገኙ ዋና ዋና ከተሞች ጉንፋን መሳይ የኢንፍሎዌንዛ (Iinfluenza Virus) ቫይረስ እንዲሰራጭ ተደረገ በ ደብረ ብርሃን ፣ጋይንት ፣ጎንደር፣ ደሴ እና ደብረታቦር ከከተሞች ላይ ብሄራዊ የንፁህ መጠጥ ውሀ ናሙና ሰርይ እናካሂዳለን በሚል ሽፋን አቶ መኮነን ግዳይ በተባል ኤክስፐርት የሚመራ የባለሙያወች ቡድን ከላይ በተጠቀሱት ከተሞች በሚገኙ መጠጥ ውሃ ታንከሮች ላይ ለጊዜው አይነቱ (sub type ) […]
