የሮማው ካቶሊክ ጳጳስ ፍራንሲስ ሰሞኑን በላቲን አሜርካ ባደረጉት የስራ ጉብኝት በኢኮዶር በሚሊዮን ለሚቆጠሩ የካቶሊክ እምነት ተከታዮች አዲስ መልእክት አስተላልፈዋል:: ጳጳስ ፍራንሲስ ካስተላለፉት አዳዲሶቹ መልእክቶች ዋናዎቹ እግዚአብሔር 10ቱን ለሙሴ የተሰጡትን ትእዛዝ እንዳሻሽላቸው አዞኛል:: ከ10 ትእዛዛት ውጪ 2 ሌላ አዲስ የእግዚአብሔር ትእዛዛት በ10ቱ ትእዛዛት ውስጥ በተጨማሪ የሚካተቱ መሆኑን ጳጳስ ፍራንሲስ አስታውቀዋል:: ከሚጨመሩት እና ከሚሻሻሉት ከ10ቱ አዳዲስ ትእዛዞች […]
