ዛሬ ልደታ ከፍተኛው ፍርድቤት ሁለት የችሎት ስነስርዓት ለመከታተል 3፤00 ሰዓት እረፋዱላይ ደረስኩ፡፡ 1ኛው. በሰባተኛ ችሎት ላለፉት ሁለት አመታት ሲጓተት የቆየው አንድነት ፓርቲ ኢ.ቲ.ቪን / የኢትዮጵያ ቴሌቪዥንን የከሰሰበት ሲሆን 2ኛው. 11ኛ ችሎት በአቶ አስራት ጣሴ ይግባኝ ባይነት ዙሪያ የሚቀርበው አቤቱታ የሚሰማበት ነበር፡፡ ውሳኔ የአንድነት ፓርቲ ክስ ኢ.ቲቪ የሰራው አኬልዳማ ዶክመንተሪ የፓርቲውን መልካም ስም እና ክብር ለማጥፋት […]
