ባለፈው ዓመት ግብረ ሰዶማዊነትን ለመከላከል ሕዝብና መንግሥትን ለማስገንዘብ በኢትዮጵያ ግብረ ሰዶማዊያን ሕይወት ላይ ያተኮረ ዘጋቢ ፊልም ለሕዝብ ያበረከተው ወይንዬ አቡነ ተክለሀይማኖት የተሰኘ መንፈሳዊ ማኅበርና የአዲስ አበባ ወጣቶች ፎረም፣ የፀረ ግብረ ሰዶማዊነት ሰላማዊ ሠልፍ ለማድረግ ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ያቀረቡት ጥያቄ መጋቢት 23 ቀን 2006 ዓ.ም. ይሁንታ ማግኘቱን ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡ ሰላማዊ ሰልፉ ሚያዝያ 18 ቀን 2006 […]
