Quantcast
Channel: Freedom4Ethiopian
Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

ነገ ማንኛችንም ዋስትና የለንምና ልብ ብለህ አንብበው

$
0
0
ይህ ማእከላዊ እጅግ ዘግናኝ ግፎች የሚፈፀሙበት ነው አቡበክር አለሙ የተባለው ተርጉዋሚና ጋዜጠኛ ማእከላዊ ስለደረሰበት በፍርድ ቤት ያሰረዳው እንዲህ በማለት ነበር፡፡ ነገ ማንኛችንም ዋስትና የለንምና ልብ ብለህ አንብበው”ፖሊስ ቃሌን የተቀበለው በሕገ-ምንግስቱ የተደነገገውን እንቀፅ 19/2 እና የሥነ ሥርዓት አንቀፁን 27/2 በመተላለፍ ሕገ-መንግስታዊ ስብዓዊ መብቴን ገፎ ነው፡፡ለፖሊስ ቃሌን የሰጠሁት የተከሳሽ ቃል መቀበያ ፎርምሙ እንደሚለውሳልገደድ በነፃነት ወድጄ ፈቅጄ እንዲሁም […]

Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

Trending Articles