ሰላማዊ ሰልፉ ተጀመረ በመኪኖች ላይ በተገጠሙ ማይክራፎኖች አማካኝነት አዘጋጆቹ መፈክሮችን በማሰማት ላይ ይገኛሉ ሰላማዊ ሰልፈኞቹ በቤልኤር በኩል ታጥፈው ወደ አቧሬ እያቀኑ ነው፡፡የሰልፈኞቹ በቁጣ የተሞሉ በስርዓቱ ድርጊቶች የተንገሸገሹ መሆናቸውን ለማወቅ የሚያሰሟቸውን መፈክሮች በማድመጥ መገንዘብ ይቻላል posted by Aseged Tamene Filed under: NEWS Tagged: Abune Petros, Addis Ababa University, African Commission on Human and Peoples' Rights, Eskinder […]
