ዛሬ በጠዋቱ ነው ወደ አራዳ ችሎት ያቀናሁት፡፡ ሁለት ሰአት ተኩል ላይ ስደርስ ያገኘሁት 3 ሰዎችን ብቻ ነው፡፡ ችሎቱ ሌላ ቦታም የተደረገ መሰለኝ፡፡ እየቆዩ ግን ሰዎች ብቅ ማለት ጀመሩ፡፡ ፈረንጆቹ ሳይቀር ችሎቱ ከተባለለት ሰዓት አርፍዶ እንደሚጀመር በሚገባ ተገንዝበውታል፡፡ ቢያንስ ለ2 ሰዓት ያህል ቆመን ጠበቅን፡፡ ያው ይህም ህዝብን የማሰላቻ አንድ ስልት መሆኑ ነው! ጦማሪያኑ ሲመጡ ማንም ስልክ […]
