በእውነት ባለስልጣኖቻችን አሳዘኑኝ በ1997 ምርጫውን ተከትሎ የደረሰውን ዘግናኝ ጭፍጨፋ እንዲያጣሩ የአጣሪ ኮሚሽኑ ሰብሳቢ ሆነው ተመርጠው የነበሩት የደቡብ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዘዳንት ፍሬሕይወት ሳሙኤል የኮሚሽኑ ሰብሳቢ ተደርገው መሾማቸውን ከጓደኛቸው መስማታቸውን ለኢሳቱ ጋዜጠኛ ሲሳይ አጌና ሲናገሩ አደመጥኩ፡፡ ፍሬሕይወት በእኔ መሾሜን አለማወቅ ብቻ አትደነቁ በማለትም አሰፋ ከሲቶ የፍትህ ሚኒስትር ተደርገው እንደሚሾሙ ያወቁት ሹመቱ ከመጽደቁ አንድ ቀን በፊት […]
