አስቂኙ የወያኔ ትምህርት ፓሊሲ ማሻሻያ ከዛሬ አስርት አመታት በፊት እንደሚታወቀው በዲፕሎማ ደረጃ ትምህርታቸውን የሚከታተሉት ተማሪዎች ከ3 እስከ 4 አመት የሚፈጅ ጊዜ መሆኑ ይታወቃል። ሆኖም በየጊዜ የሚወጡት መመሪያዎች ማሻሻያ እየተደረገ ዲፕሎማ የተሰኘውን ስም በመቀየር LEVEL የሚል መጠሪያ ስም አግኝቶ አንድ ሁለት ሶስት እየተባለ አራተኛ አመት ላይ የLEVEL 4 ምሩቅ ተብሎ ይመረቃል። ከዚያም የብቃት ማረጋገጫ መመዘኛውን (COC […]
