Quantcast
Channel: Freedom4Ethiopian
Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

የኢተዮ ጅቡቲ ባቡር ሃዲድ መስመር 20 ሚሊየን ብር ግምት ያለው ብረት ተዘረፈ ተባለ

$
0
0
የኢተዮ ጅቡቲ ባቡር ሃዲድ መስመር 20 ሚሊየን ብር ግምት ያለው ብረት ተዘረፈ ተባለ አዳማ ከተማ አካባቢ የሚገኘው የድሮው ሃዲድ እየተሸጠና እየተመዘበረ ነው ተባለ፡፡ በአዳማ የባቡር መስመሩ ሃላፊ የሆኑት አዲስ ዓለማየሁ ለሪፖርተር እንደተናገሩት በሞጆና በአዳማ መካከል ያለው የሃዲድ ብረት በግለሰቦች እየፈረሰና እየተሸጠ ነው፡፡ ኃላፊው አያይዘው እንደገለጹት በአዳማና በወለንጪቲ መካከል ያለውን መስመር ጨምሮ ሌቦች ብረቱን የሚሸጡት አዳማና […]

Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

Trending Articles