የእንግሊዝ የአፍሪካ ጉዳዮች ሚኒስትር በለንደን የወያኔ ወኪል የሆነውን የኢምባሲውን ጉዳይ አስፈጻሚ ደመቀ አጥናፉን በመጥራት የአቶ አንዳርጋቸው ጽጌ ጉዳይ እንዳሳሰበው ገለጠ። አቶ አንዳርጋቸው ከየመን ከተያዙ 6 ሳምንት ያለፋቸው ሲሆን ያሉበትን ሁኔታ በተመለከተ ማብርሪያ ጠቋል። Minister for Africa summoned Ethiopian Chargé d’Affaires to raise concerns about arrest of a Briton The Chargé d’Affaires at the Ethiopian Embassy […]
