Quantcast
Channel: Freedom4Ethiopian
Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

አሸባሪው የወያኔ መንግስት በአምስት መጽሔቶች እና አንድ ጋዜጣ ላይ ክስ መመስረ

$
0
0
የአሸባሪነት ታፔላ ለጥፎ ብሎገሮችንና ጋዜጠኞችን አሳዶ በማሰርና በማሰቃየት ነፃ ሚዲያን ከአገሪትዋ ለማጥፋት እየሰራ ያለው የወያኔ መንግስት በእኩይ ተግባሩ በመቀጠል በትናንትናው ለት በአምስት መጽሔቶች እና አንድ ጋዜጣ ላይ ወንጀል ክስ መመስረተ። ለዚህም የሰጠው ምክንያት በህገ፡መንግስቱ የተደነገጉ ገደቦችን በመጣስ፤ ስራዬ ብለው ብሔራዊ ደህንነትን አደጋ ላይ በሚጥል መልክ አመጽና ሁከትን የሚቀሰቅሱ፤ አክራሪነትን እና ሽብርተኝነትን የሚያወድሱ እና የሚያበረታቱ አሉ፡፡ […]

Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

Trending Articles