ዓረና-መድረኽ ለእሁድ 18 / 12 /2006 ዓ/ ም በመቐለ ከተማ ሊያካሂደው ያሰበው ህዝባዊ ሰለማዊ ሰልፍ ኣስቀድመው የተያዙ የህዝብ በኣላትና መንግስት የያዛቸው ዝግጅቶች፣ ህጋዊ ያልሆነ በከተማው ኣስተዳደር የተዘጋጀ የሰለማዊ ሰልፍ ስነ ስርዓት ፎርም መሙላት ኣለባቹ በሚል ተልካሻ ምክንያት እንዳይካሄድ ኣዝዘዋል። መቐለ ህወሓት ደግፈህ ካልሆነ ተቃውመህ ሰልፍ የማታደርግባት ብቸኛ የኢትዮዽያ የክልል ከተማ ናት። ህወሓት የመቐለ ጎዳናዎች በየቀኑ […]
