Quantcast
Channel: Freedom4Ethiopian
Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

በመጨረሻ… ለጋዜጠኛ ዳርዮስ ሞዲ ህክምና መቶ ሺህ ብር ተሰጠ!

$
0
0
ኢ.ኤም.ኤፍ)አንድ ትውልድ ወደኋላ ከተሻገርን ጋዜጠኛ ዳርዮስ ሞዲን የማያውቀው የለም። በተለይም እ.ኢ.አ ግንቦት 13 ቀን፣ 1983 ዓ.ም. የወቅቱ የአገሪቱ ፕሬዘዳንት፤ ኮ/ል መንግስቱ ኃይለማርያም አገር ለቀው ሲወጡ ዜናውን ያነበበው ጋዜጠኛ ዳርዮስ ሞዲ ነበር። በሳምንቱ ኢህአዴግ አገሪቱን ከተቆጣጠረ በኋላ… የጠመንጃ አፈ ሙዝ ግዳጅ ተጨምሮበትም ቢሆን ዜናዎች ያነብ እንደነበር ብዙዎች ያስታውሳሉ። ይህ እውቅ ጋዜጠኛ በህመም ላይ መሆኑ ከተነገረ ሰነበተ። […]

Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

Trending Articles