ንጉሴ ተሸመ ደጀኔ ይባላል፡፡ዕድሜውን ለፎቶግራፍ ጥበብ የሰጠ እና የኢትዮጵያን ፎቶግራፍ ታሪክ በግሉ ያጠና እና (ኢትዮጵያዊ) የራስተፈሪያን ታሪክን ፅፎ ያዘጋጀ ያልተዘመረለት የፎቶ ጥበብ ባለሙ ነው፡፡በሻሸመኔና በናዝሬት ኑሮና ስራውን ያደረገው ጋሽ ንጉሴ በቅርቡ በኢቲቪ 1 በጌቱ ተመስገን የቀረበውን ዘጋቢ ፊልም የሚወቅስበት ብዙ ጉዳዮችን ያነሳል፡፡ጌቱ አቶ ንጉሴ ከዓመታት በፊት አግኝቶ ከህዝብ ያስተዋወቃትን ፎቶዋ በወጣትነቷ በቱሪዝም ኮምሽን ተባዝቶ ሲቸበቸብ […]
