Quantcast
Channel: Freedom4Ethiopian
Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

ወደ አዲስ አበባ ሲጓዝ የነበረ አውቶቡስ ተገልብጦ የ17 ሰዎች ሕይወት አለፈ

$
0
0
በኢትዮጵያ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በሚያሰቅቅ ሁኔታ እየደረሰ ያለው የመኪና አደጋና በዚሁ ጉዳትም የሚያልቀው ሕዝብ ብዛት እጅጉን አሳሳቢ ደረጃ ላይ እየደረሰ ነው። ዛሬም ወደ አዲስ አበባ 65 መንገደኞችን ጭኖ ይጓዝ የነበረ አውቶቡስ ተገልብጦ 17 ሰዎች ወዲያውኑ መሞታቸው ታውቋል። በቅርብ ጊዜ ውስጥ እንኳ በዘ-ሐበሻ ድረገጽ ላይ ከዘገብናቸው ዘግናኝ የመኪና አደጋዎች ውስጥ፦ ከሞያሌ ወደ ሻሸመኔ የሚጓዝ አገር አቋራጭ […]

Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

Trending Articles