በጉራፈርዳ ወረዳ ከ 25 በላይ አማሮች መገደላቸው እየተሰማ ነው ። በደቡብ ክልል በቤንች ማጅዞን በጉራፈርዳ ወረዳ በሚገኙ የአማራ ተወላጆች ላይ ወያኔ ያሰማራቸው የመዠንግር እና የሸኮ ተወላጆች አንድላይ በማበር የአማርኛ ተናጋሪዎችን እየጨፈጨፉ ሲሆን ቁጥራቸው በውል ያልታወቁ በርካታ ሰዎች መሞታቸውን ለማወቅ ተችሉዋል ። ወያኔ ባቀነባበረው ጭፍጨፋ ምክንያት በስፍራው ይኖሩ የነበሩት እነዚሁ አማሮች ቤት ንብረታቸውን ለቀው ወደ አካባቢው […]
