$ 0 0 በቤንች ማጅ ዞን ጉራፋርዳ ወርዳ የአማራው እልቂት ቀጥሏል ወደ ሀገራችሁ ሂዱ እሄ የኛ ሀገር ነው በሚል ወያኔ አሰልጥኖ ባሰማራቸው የአካባቢው ታጣቂዎች የተጀመረው እና ትናንት ከጥዋቱ 12 ሳሀት ጀምሮ የ25 ንፁሀንን ህይወት የቀጠፈው እረብሻ ቀጥሎ ዛሬም ሌሊቱን ሙሉ በተደረገ የቤት ለቤት ግድያ ሌሎች 4 ሰወች ተገድለው ፤ አንድ የ3 አመት ህፃን ከናቱ ተነጥቆ ተወስዷል : ትናንት […]