ጋዜጠኛ አናንያ ሶሪ የከ3 አመታት በላይ በጋዜጠኝነት ሲሰራ የቆየ ሲሆን የቀዳሚ ገፅ ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ ሆኖ ጋዜጣዋ እስክትዘጋ ድረስ ሰርቷል፡፡ ጋዜጠኝነት በሀገራችን አስቸጋሪ ሁኔታ ላይ በመሆኑ የስራ አጋሮቹ ተሰደዋል፡፡ እሱ ግን ከፍተኛ ጫና ቢፈጠርበትም፤ ምንም ቢፈጠርበትም ለሀገሩ የቻለውን ለማበርከት ስደትን አልመረጠም፤ እዚሁ ሆኖ መታገልን መርጦ ከወራቶች በፊት አንድነት ፓርቲን ተቀላቅሎ የፓርቲው የንድፈ ሀሳብ ዳንዲ መፅሄት […]
