በአዲስ አበባ አራዳ ክፍለ ከተማ የኢ.ህ.አ.ዴ.ግ ካድሬዎች ለትግራይ ተወላጆች ብቻ ባካሄዱት ስብሰባ ላይ ተቃውሞ እንዳጋጠማቸው ምንጮቻችን አስረድተዋል፣ ጥር 24 /2007 ዓ/ም በአራዳ ክፍለ ከተማ የኢ.ህ.አ.ዴ.ግ… ካድሬዎች ተላላኪ የሆነው ይርጋ የተባለ የትግራይ ተወላጅ የትግራይ ተወላጆችን ብቻ በመስብሰብ ለምን ተቃዋሚ ድርጅቶችን ትደግፋላችሁ፥ ተቃዋሚ ድርጅቶች ከፀረ ሰላም ሃይሎች ጋር ግንኙነት አላቸው በቅርቡ እንኳን የሰማያዊና የአንድነት ድርጅቶች አምስት ፖሊሶችን […]
