የዴሞክራሲያዊ ለውጥ ድጋፍ ድርጅት በኖርዌይ ስታቫንገር ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ባዝጋጀው 119ኛው የአድዋ ድል በዓል እና አለም አቀፍ የሴቶች ቀን እሁድ የካቲት 19.2007 ዓ/ም ከተለያዩ የከተማው አካባቢ የተሰባሰቡ ኢትዮጲያዊያን የድርጅቱ አባላት በተገኙበት በድምቀት ተከበረ። የቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ ስብሳቢ አቶ አብዩ ጌታቸው በአሉን በተመለከት ሰፋ ያለ ትንተና በመስጠት የከፈቱት ሲሆን በየዓመቱ ሚከበሩና ከሚታወሱ በዓላት ጀርባ ከድርጊቱ መማርና መገንዘብ ይኖርብናል ያሉት […]
