የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የፖለቲካል ሣይንስ መምህር ዶ/ር መረራ ጉዲና እና የፍልስፍና መምህሩ ዶ/ር ዳኛቸው አሠፋን ማባረሩን በይፋ ገለፀ። =================================== የዩንቨርስቲ ምሁራን ለእረጅም ጊዜ በማስተማር እና በምርምር በቆዩ ቁጥር የበለጠ ተፈላጊ እየሆኑ እንደሚሄዱ ይታወቃል።ልምድ፣የማስተማር ጥበብ እና የምርምር ችሎታ በአገልግሎት በቆዩባቸው ጊዜያት ሁሉ መምህራኑ የሚያዳብሯቸው ክህሎቶች ናቸው።የአዲስ አበባ ዩንቨርሲቲ የፖለቲካል ሣይንስ መምህር ዶ/ር መረራ ጉዲና እና የፍልስፍና […]
