ህወሓት የዓረና ኣባላት ለማሸበር፤ ለማሰርና ለማሰቃየት ከ 110,000(ከመቶ አስር ሺ በላይ) ምልሻዎች ኣስታጥቋል፡፡ ዛሬ የኛ ኣባላት በደቡባዊ ትግራይ የምርጫ ቅስቀሳ ሲያደርጉ በምልሻዎችና በካድሬዎች እየተሰደቡ…እየተንገላቱና መብታቸው እየተነፈጉ ነው የዋሉት፡፡ ዓረና ወረቀት ይዞ ህወሓት ብረት ታጥቆ! ህወሓት በትግራይ ከዚህ በፊት በተለያዩ ድራማዎች የታጀበ የይምሰል ምርጫዎች ያደርግ ነበር…ዘንድሮ ግን እውነተኛ ምርጫ ይቅርና የይምሰል ምርጫውም ከነአካቴው ያስቀረው ይመስላል፡፡ ዓረና-መድረክ […]
