የአንድነት ፓርቲ ከታገደ በኋላ፣ በርካታ ተወዳዳሪዎች ለምርጫዉ አሰልፎ እንቅስቃሴ እያደረገ ያለው መድረክ ነው። መድረክ በኦሮሚያና በትግራይ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ተወዳዳሪዎችን ያሰለፈ ሲሆን፣ በደቡብ ክልልም በበርካታ ቦታዎች ይወዳደራል። በወላይታ ዞን አቶ ኃይለማሮያም ደሳለኝ በሚወዳደሩበት ወረዳ መድረክ እጩ ተወዳዳሪ አዘጋጅቶ የነበረ ቢሆም፣ እጩ ተወዳዳሪው ከፍተኛ ወከባና ጫና ስለደረሰበት፣ ከዉድድሩ ራሱን ማግለሉን አሳዉቋል። በመሆኑም አቶ ኃይለማሪያም ደሳለኝ […]
