በምርጫ ቦርድ ፖለቲካዊ ውሳኔ የአንድነት ፓርቲን ሰርተፊኬትና ማህተም ያገኙት አቶ ትዕግስቱ አወሉና ተከታዩቻቸው በመካከላቸው በተነሳ ልዩነት ምክንያት በምርጫው በዕጩነት ከቀረቡ ሰዎች መካከል 10ሩ ከምርጫው ራሳቸውን ለማግለል መወሰናቸውን በመጥቀስ ደብዳቤ ለምርጫ ቦርድ ቢያስገቡም ማንነታቸው ባልታወቁ ሰዎች ደብዳቤያቸውን እንዲስቡና በምርጫው እንዲሳተፉ እንደተነገራቸው ስሙ እንዳይጠቀስ የፈለገ የመረጃ ምንጭ ተናግሯል ፡፡ እንደ ምንጩ አቶ ትዕግስቱ ሐሰተኛ የስም ዝርዝር በማዘጋጀት […]
