በዚህ ሳምንት ኢትዮጵያውያን ሁለት ሰልፎችን አድርገዋል፡፡ በካይሮና ቤንሻንጉል፡፡ እንደ እኔ እምነት ኢትዮጵያውያን ሁለቱንም ሰልፎች የወጡት ተገደው ነው፡፡ በእርግጥ ባይወጡ መልካም ነበር፡፡ ሆኖም በሁለቱ አምባገነኖች ስር ባይተዋር የሆኑት ህዝቦች አማራጭ እንደሌላቸው ያሰቡ ይመስላል፡፡ የ85 በመቶው ውሃ ባለቤት ኢትዮጵያ አንዲት ጠብታ ውሃ እንዳትጠቀም የምትፈልገው አምባገነኗ ግብጽ ውስጥ ኢትዮጵያውያን ስቃይ እየደረሰባቸው ነው፡፡ አንዳንዶቹ እንዲያውም ‹‹እኛ ጅቡቲያዊያን ነን!›› እያሉ […]
