መንግስት ሚያዝያ 14/2007 ዓ.ም መስቀል አደባባይ ጠርቶት ከነበረው ሰላማዊ ሰልፍ ጋር በተያያዘ በእስር ላይ የሚገኙት የተቃዋሚ ፓርቲ አባላት አቃቤ ህግ ባቀረበባቸው ክስ ላይ መከላከያ ምስክሮቻቸውን ለማሰማት ለሰኔ 8/2007 ዓ.ም ቀጠሮ ተሰጥቷቸዋል፡፡ በእነ ወይንሸት ሞላ የክስ መዝገብ የተካተቱት ወይንሸት ሞላ፣ ዳንኤል ተስፋዬ፣ ኤርሚያስ ጸጋዬ፣ ማስተዋል ፍቃዱ እና ቤተልሄም አካለወርቅ በአቃቤ ህግ ‹‹ሰላማዊ ሰልፍን በማወክና ሁከትና ብጥብጥ […]
