መቶ ከመቶ ደፈንኩ ያለን ‹‹ሰነፉ››ተማሪ ኢህአዴግ በቀጣይ በሚያደርገው የግምባሩ ጠቅላላ ጉባኤ በኃይለማርያም ደሳለኝ ወንበር ላይ ውሳኔ ያሳልፋል ተብሎ ይጠበቃል ፡፡ወርሃ መስከረም የሚሰየመው ‹‹የኢህአዴግ መንግስታዊ ጉባኤም››(ፓርላማ ለማለት ቢቸግረኝ ያወጣሁለት ስያሜ ነው) የሚቀርብለትን እንደወረደ ያጸድቃል፡፡ ይህንን የሚጠብቁ ፌስ ቡከሮች በበኩላቸው የራሳቸውን ጥንቆላ እያስነበቡን ነው፡፡ማንም ይምጣ ያው ነው ያሉ ወገኖችም ቢሆኑ ቢያንስ በወንበሩ ላይ የሚቀመጠው ግለሰብ ‹‹ጉልቻው››በመሆኑ መቀያየሩ […]
