ናይጄሪያ ፕሬዘደንታዊ ምርጫ አድርጋለች. የቀድሞ ፕሬዘዳንት ጆናታን ተሸንፈው አዲስ ፕሬዘዳንት ተመርጠዋል. ሰላማዊና ዴሞክራሲያዊ የስልጣን ሽግግር ይሉታል ይሄ ነው. የናይጄሪያ ሕዝብ መብቱ ተከብሮ, የፈለገዉን እየሻረ, የፈለገዉን እየሾመ ትልቅ ደረጃ መድረሱን ለማየት ችለናል. ናይጄሪያ እንደ ኢትዮጵያ ብዙ ሕዝብ ያላት አገር ናት. እንደ ኢትዮጵያ የተለያዩ ብሄረሰቦች አሏት. እንደ ኢትዮጵይያ ሙስሊሞችና ክርስቲያኖች በብዛት አሉባት. ወያኔዎች ሰዉን ሁሉ ሽብርተኛ እያሉ […]
