አቶ አቻም ደምሴ በ2004 ዓ.ም ከቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል ከመተከል ዞን ቡለን ወረዳ ከ5400 አማራ ገበሬዎች ጋር ተፈናቅሎ ነበር፡፡ በጊዜው ሙሉ ንብረቱ ወድሞበታል፡፡ አሁን ከ3 ልጆቹ እና ባለቤቱ ጋር በባህር ዳር ከተማ አካባቢ ካለች መሸንቲ ከተማ በቀን ስራ ይተዳደር ነበር፡፡ የብዙ አማራ ገበሬዎች ፋይል በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት እየታየ ባለበት በአሁኑ ወቅት ለቅሶ ለመድረስ ቡለን ወረዳ […]
