Quantcast
Channel: Freedom4Ethiopian
Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

የቤኒሻንል ጉምዝ መንግስት ያፈናቀለውን አማራ ገበሬ መልሶ አሰረው!

$
0
0
አቶ አቻም ደምሴ በ2004 ዓ.ም ከቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል ከመተከል ዞን ቡለን ወረዳ ከ5400 አማራ ገበሬዎች ጋር ተፈናቅሎ ነበር፡፡ በጊዜው ሙሉ ንብረቱ ወድሞበታል፡፡ አሁን ከ3 ልጆቹ እና ባለቤቱ ጋር በባህር ዳር ከተማ አካባቢ ካለች መሸንቲ ከተማ በቀን ስራ ይተዳደር ነበር፡፡ የብዙ አማራ ገበሬዎች ፋይል በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት እየታየ ባለበት በአሁኑ ወቅት ለቅሶ ለመድረስ ቡለን ወረዳ […]

Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

Trending Articles