የአልበሽር ጉዳይ ሰሞኑን ፌስቡክን ተቆጣጠራት፡፡ ከተለያየ አቅጣጫ በርካታ አስተያየቶች ስለተሰጡ እኔ ብዙም የምጨምረው ላይኖር ይችላል፡፡ በጉዳዩ ላይ ሱዳናውያን ምን ይላሉ በሚለው ነጥብ ዙሪያ ብዙም የተወራ ስላልመሰለኝ ያንን ለመነካካት ነው ሃሳቤ፡፡ …..… ሁለት ሱዳናውያን ወዳጆች አሉኝ፡፡ አንደኛው በሐሰን ቱራቢ ዘመን በበጎ ፈቃድ ጅሃድ ለማካሄድ የዩኒቨርሲቲ ትምህርቱን አቋርጦ ሁለት ጊዜ ወደ ደቡብ ሱዳን ዘምቷል፡፡ አሁን አሁን የኡመር […]
