ዜና ከወደ ደቡብ አፍሪካ በትናንትናዉ እለት 02/08/2015 እሁድ ዘ ፋርም ኦፍ ሆፕ የተባለ ድርጅት፣ የኢትዮጵያ ኮሚኒቲ በደቡብ አፍሪካ ኤ. ኤን.ሲ ወይም አፍሪካ ናሽናል ኮንግረስ፣ የሃዉተን አስተዳደር፣ የደቡብ አፍሪካ ፖሊስ አገልግሎት፣ የደቡብ አፍሪካ ሜትሮ ፖሊስ አገልግሎት፣ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በመተባበር ባዘጋጁት የተቀደሰ ሐሳብ ላይ የመጀመሪያ ተሳታፊ በመሆን የተገኘዉ የኢትዮጵያ ኮሚኒቲ፡ ደቡብ አፍሪካ ላይ በድግምግሞሽ የተከሰተዉን ዜኖፌቢያ […]
