ዜና ዲያስፖራ ከወደ አዲስ አበባ በቅርቡ ህዝባዊ ወያኔ ሐርነት ትግራይ የሚመራዉ መንግስት በአለም አቀፍ ዙሪያ የሚገኙ ዲያስፖራዎችን በተለይም በሰዉ ሐገር ለፍተዉ ነዋየ ሐብት ያካበቱ የራሱ ደጋፊዎችን ወደ ሐገር ቤ/ት በመጥራት የዲያስፖራ እለት በሚል ብሂል ለ 5 ቀናት አክብሯል። እነዚሁ የወያኔ ጀሌዎች ወይም ዲያስፖራ ተብዬዎች ለያንዳዳቸዉ ካሉበት ሐገር ወደ ኢትዮጵያ እንዲገቡ የደርሶ መልስ ቲኬታቸዉን ግማሽ ክፍያ […]
