ክፍል አንድ ሕ.ወ.ሀ.ት የትግራይ C.I.A በያዝኩት ቀጠሮ መሰረት ዛሬ እየው በሳቴ ከተፍ ብያለው ቀጠሮ በማክበር እንካን አልታማም እና ወደ ፅሁፌ ስገባ ይህ ፅሁፍ የማንኛውንም ሰው መብት ለመጋፋት ወይም ለመቃወም ሳይሆን በምድር ላይ ያለውን እውነታ በመመርኮዝ ነው ለምሳሌ ይህን ፅሁፍ ያጠቀስኩት መፅሀፍ ሳይኦን እስከታች ድረስ ያለውን የማህበረሰብ ክፍል ነው ስለዎነም..ከልጅ እስከ አወቂው ከተማረው እስከ ፊደል ያልቆጠረው […]
