-በኣራት ቀና ዝግጅቱ ላይ ተሳታፊ የሚሆኑ ሰዎች መሬት ይሰጣችዋል -የኮንዶሚንየም ቤት እና ሌሎችንም ጥቅሞች ታገኛላችሁ የሚል ፕሮፓጋንዳ በመንግስት ካድሬዎች በስፋት እየተካሄደ ነው ይህን ልፈፋ የሰሙ ታዛቢዎች ቤት ያጡ በየጎዳናውና በችግር የሚኖሩ ብዙ ዜጎች እያሉ ስብሰባዬን ኣጫፈራችሁ ተብሎ ይህ ነገር በመባሉ ስር፡ኣቱ ሆዳሞች በጥቅም ከመሰብሰብ በቀር እየሞተ እንዳለ እና ኣላማ እንደሌለው ሲናገሩ ተደምጠዋል ይህ የዲያስፖራ ቀን […]
