ሐይለማሪያም ደሳለኝ የተባለዉ ግለሰብ ኤርትራ ዉስጥ የተደራጁ ሐይሎችን እያየን የምንታገስበት ምክንያት የለንም ሲሉ ቃዥተዋል በአመታታት ዲስኩራቸዉ በኤርትራ ምንም አይነት የተደራጀ ሐይል የለም ይሉ የነበሩት ወያኔያዉያን የቁርጡ ቀን ሲመጣ የተደራጁ ሐይሎችን ለመደምሰስ ኤርትራን እንወራለን ኢያሉ እየዛቱ ይገኛሉ ይገኛሉ። ህወሃቶች ትናንት የሰሩትን ስህተት ዛሬም የመድገም ህልም አላቸዉ ትናንት ኢትዮጵያዊያንን በባድሜና ሽራሮ ድንጋይ ላይ እንዳስጨረሱት ዛሬም ያንን የመድገም […]
