ክትግራይ ማይ ሁጻ አካባቢ የወያኔ ወታደሮች ተንቀሳቅሰዋል! ከአዲ ሐገራይ የጦር አየር መንደርደሪያ የወያኔ ሄሊኮፍተሮች በተለያየ አቅጣጫ በሚሰነዘሩ ጥቃቶች የቆሰሉ ና የሞቱ ወታደሮችን በማንሳት ተጠምዷል አነ ስተኛ የቃኘዉ ሚጎች በአዲግራት ጠረፍና በሁመራ አካባቢዎች እያንጃበቡ ነዉ. በዚያዉ አካባቢ ከአዲ ሐገራይ ከ5_7 ኪ / ሜ እርቀት ላይ የሚገኘዉ በተራራ የተሸውፈነዉ የግንባር ሆስፒታል በቁስለኛ እየተጨናነቀ ይገኛል ህክምናዉን ለማገዝ ከመከላከያ […]
