ወያኔ በነጻነት ሀይሎች የሚሰነዘርበትን ሀይል መቋቋም ባለመቻሉ ያለም አቀፍ ትኩረትን ለመሻት ” በነጻነት ሀይሎች የሚሰነዘርበትን ጥቃት መቋቋምና በሀገር መከላከያ አብሮነት ተስፋው የተሟጠጠው የወያኔ ጉጅሌ ስርዓት ያለማቀፍ ትኩረትን ለመሳብ የተለመደውን መንግስታዊ አሸባሪነቱን ንጹሀን የውጭ ሀገር ቱሪስቶችን በተቀነባበረ መልኩ የጀርመን፣ሀንጋሪ፣ኦስትሪያ ዜጎችን ከአንድ ቀን በፊት በግፍ በአፋር ኤርታሌ አካባቢ የገደለና ያቆሰለ መሆኑን ውስጥ አወቅ ምንጮች በተለይም ላፈትላኪ ዜናወች […]
