Quantcast
Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

ከሀዲው ሞላ አስገዶም በጠና መታመሙ ተነገረ

በአራት ታላላቅ የነፃነት ድርጅቶች ጥምረት የተቋቋመውን የአገር አድን ንቅናቄ ለማፍረስ ጥቂት ተከታዮቹን ይዞ ለህወሓት አገዛዝ እጁን የሰጠው የቀድሞው የትግራይ ህዝብ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ ሊቀመንበር ሞላ አስግዶም በጠና ታሞ ከሞት አፋፍ ላይ እንደሚገኝ ተረጋገጠ፡፡ “ተከተሉኝ ስራ አለ” የሚል ድፍን ያለ መመሪያ ብቻ በመስጠት ይዟቸው ወደ ኢትዮጵያ ሊሻገር ካንቀሳቀሳቸው ታጋዮች አብዛኞቹን በጠይት ካስጨረሰ በኋላ ለጥቂት አምልጦ የህወሓትን ዘረኛ […]Image may be NSFW.
Clik here to view.

Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

Trending Articles