Quantcast
Channel: Freedom4Ethiopian
Browsing all 4543 articles
Browse latest View live

Image may be NSFW.
Clik here to view.

በፍቼ ከተማ የኦሮምያ ፖሊስና የመከላከያ አባላት ተጋጩ

ባለፈው ቅዳሜ በተነሳው ግጭት ከፖሊስና ከመከላከያ አንዳንድ ወታደሮች ቆስለዋል። የግጭቱ መንስኤ ሁለት የመከላከያ ፖሊስ አባላት በፖሊሶች መደብደባቸው ነው። ከዚህ ቀደም አንድ ፈጥኖ ደራሽ ፖሊስ ፍቼ አካባቢ ሰፍሮ የሚገኘውን የመከላከያ ሰራዊት አባል ከገደለው በሁዋላ፣ በመከላከያና በፖሊስ መካከል ለወራት የዘለቀ ቁርሾ...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

በማያገባው ገብቶ በሱማሊያ እንደ ቅጠል እየረገፍ ያለ ኢትዮጵያዊ ወጣት

በሱማሊያ የሚገኙት የኢትዮዽያ ወታደሮች መጨረሻ ባደባባይ እደዚህ መጎተት ሆንዋል ይህ በንዲ እዳለ በጥይትና በፍንጂ ጉዳት የደረሰባቸው ወታደሮች በኬንያ ሆስፒታል እግራቸው ተቆርጦ ሆድቃቸው ተዘርግፎ የጠያቂያ ያለ የመንግስት ያለ በማለት ላይ ናቸው ቆይ እንደዚህ እስከመቼ? ይህን ሁሉ ጉድ የህዝባዊ ወያነ ሃርነት ትግራይ...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

በእነ ሀብታሙ አያሌው ላይ ተረኛ ችሎት የወሰነውን ይግባኝ ሰሚ ሻረው

በእነ ሀብታሙ አያሌው ላይ ተረኛ ችሎት የወሰነውን ይግባኝ ሰሚ ሻረው ᎐የአቃቤ ህግ ይግባኝ ያስቀርባል ወይስ አያስቀርብም የሚለው ጥቅምት 17/2008 ይወሰናል በነገረ ኢትዮጵያ ሪፖርተር የሽብር ክስ ተመስርቶባቸው በፌደራል ከፍተኛው ፍርድ ቤት 19ኛ ወንጀል ችሎት መከላከል ሳያስፈልጋቸው በነጻ እንዲሰናበቱ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

በኢትዮ-ሱዳን ድንበር የተነሳው ጦርነት እንደቀጠለ ነው፤

  ካለፈው እሁድ ጀምሮ በኢትዮጵያውያንና በሱዳን መንግስት ወታደሮች መካከል የተነሳው ጦርነት መቀጠሉን ከአካባቢው የደረሱን መረጃዎች ያመለካታሉ። ኢትዮጵያውያን ታጣቂዎች፣ ከዚህ ቀደም ማንነታቸው ያልታወቁ የሱዳን ታጣቂዎች 8 ኢትዮጵያውያንን ለሹፌርነት እንቀጥራችኋለን በማለት በአሰቃቂ ሁኔታ ከመኪና ላይ አውርደው...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

የኢትዮጵያዊያኑ ስደተኞች ሰቆቃ ዛሬም ከወደ ደ/አፍሪካ ይጣራል

“ይህ አስር ቤት ለእኔ በምድር ላይ ያለ ሴኦል ሆኖ ነው የሚታየኝ” የ 15 አመቱ ኢትዮጵያዊ እስረኛ በተለያዩ ምክንያቶች ህይወታቸውን ለመለወጥ/ለማሻሻል በማለት ወደ ደቡብ አፍሪካ ለማቅናት ሲሉ በጎረቤት ማላዊ በኩል ለማቋረጥ የሞከሩ በርካታ ኢትዮጵያዊያን ሰደተኞች በፖሊስ ተይዘው የተፈረደባቸወን የገንዘብ እና...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

የተመስገን ደሣለኝ ጤና አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱ ተሰማ

የፍትሕና ልዕልና ጋዜጦች፣ እንዲሁም የፋክትና የአዲስ ታይምስ መፅሔቶች ባለቤትና አዘጋጅ የነበረው ጋዜጠኛ ተመስገን ደሣለኝ ከታሠረ ፤ ጥቅምት 3 ቀን 2008 ዓ.ም አንድ ዓመቱን ደፍኗል፡፡ የተመስገን ጤና አሳሳቢ መሆኑን ቤተሰቡቹ ገልጸዋል፡፡ ማረሚያ ቤቱ ግን ተመስገን ሕክምና እያገኘ መሆኑን ጤናማም እንደሆነ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ከሀዲው ሞላ አስገዶም በጠና መታመሙ ተነገረ

በአራት ታላላቅ የነፃነት ድርጅቶች ጥምረት የተቋቋመውን የአገር አድን ንቅናቄ ለማፍረስ ጥቂት ተከታዮቹን ይዞ ለህወሓት አገዛዝ እጁን የሰጠው የቀድሞው የትግራይ ህዝብ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ ሊቀመንበር ሞላ አስግዶም በጠና ታሞ ከሞት አፋፍ ላይ እንደሚገኝ ተረጋገጠ፡፡ “ተከተሉኝ ስራ አለ” የሚል ድፍን ያለ መመሪያ ብቻ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

የወያኔ ሰራዊት ለበተንቸሮ ላይ በግፍ ታረደ!!

የህዝባዊ ወያኔ ሐርነት መንግስትን የገንዘብ ጥማት ለማርካት ሲባል ብቻ ወደ ሶማሌያ የተላከዉ የወያኔ ሰራዊት ከሳምንት በፊት ልዩ ስሙ ለበተንቸሮ ተብሎ በሚጠራዉ ከአሚሶም ወይም ከአፍሪካ ህብረት ተብዬዉ ሰራዊት ክልል ዉጭ ጥቃት ለማድረስ ተንቀሳቅሶ የነበረ ሲሆን ከሰራዊቱ መካከል በተማረኩት 3 ኢትዮጵያዊያን...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

አንድ የአርባ ምንጭ ዩንቨርስቲ ተማሪ የህወሓትን አገዛዝ ግፍና በደል በመቃወም ራሱን አንቆ ገደለ

የአርበኞች ግንቦት 7 ድምጽ ራድዮ እንደዘገበው ራሱን በመንግስትነት ስም የሰየመው የህወሓት አገዛዝ ምንም እንኳን ትምህርትን አስፋፍቻለሁ ብቻ ለማለት ያክል በየአካባቢው ከ30 በላይ የይስሙላህ ዩኒቨርሲቲዎችን ቢከፍትም የትምህርት ጥራት በእጅጉ እያሽቆለቆለ መጥቶ የኢትዮጵያ አንድ ትውልድ በድንቁርና ማዕበል ተመትቶ...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

ስንታየሁ ቸኮል ከእስር እንዲለቀቅ ከፍተኛ ፍርድ ቤቱ ውሳኔ አስተላለፈ

የቀድሞ አንድነት ፓርቲ አዲስ አበባ ምክር ቤት ወጣቶች ጉዳይ ኃላፊ አቶ ስንታየሁ ቸኮል፣ በፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ቃሊቲ ምድብ ችሎት አቃቤ ሕግ የጠየቀበትን ይግባኝ በማስመልከት መዝገቡን ለመመልከት የተሰየመው ችሎት፤ ተከሳሹ ለሚገኝበት ማረሚያ ቤት ትዕዛዝ ሰጠ፡፡ ‹‹ስብሰባን በማወክ ወንጀል ተከሶ›› የነበረው...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ሰበር ዜና ብሔራዊ መረጃ የተባለዉ ወንጀለኛ ቡድን ቴድሮስ አድሐኖም የተባለዉን እና ሬድዋን ሁሴንን ከተመረዘ ዉሃ...

በቅርቡ የሹም ሽር ሲያደረግ የነበረዉ ህዝባዊ ወያነ ሐርነት ትግራይ ፓርላማ ስብሰባ ላይ በተገኙ የህወሓት አባላት ላይ የግድያ ሙከራ ተደረገባቸዉ። እንደ ብሔራዊ መረጃ የዉስጥ አካላት ከፍተኛ ሚስጥር ተደረጎ የተያዘዉ ይህዉ የግድያ ሙከራ ያነጣጠረዉ ቴድሮስ አድሐኖም ላይ እና ሬድዋን ሁሴን የተባለዉ የድርጅቱ አባልት...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ከኢትዮጵያ ህዝብ ኢንተርኔት የሚጠቀመው 1.7 በመቶ ብቻ ነው ተባለ፡፡

ኤርትራ ዝቅተኛ የኢንተርኔት ተጠቃሚ በመሆን አለምን ትመራለች፡፡ በኢትዮጵያ የኢንተርኔት አገልግሎት ተጠቃሚ የሆነው ከአጠቃላዩ ህዝብ 1.7 በመቶ የሚሆነው ብቻ ነው መባሉን የአሜሪካው የቢዝነስ መጽሄት ፎርቹን ዘገበ፡፡ ኢንተርኔት ላይቭ ስታትስ የተባለው አለማቀፍ ተቋም ያወጣውን መረጃ ጠቅሶ ዘገባው እንዳለው፣ እጅግ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

አቶ አብርሃም ጌጡ 28 ቀን ተቀጠረበት

በአቶ ማሙሸት አማረ ካቢኔ የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) የውጭ ጉዳይ ኃላፊ የነበረው አቶ አብርሃም ጌጡ ዛሬ ጥቅምት 6/2008 ዓ.ም አራዳ ፍርድ ቤት ቀርቦ ለህዳር 4/2008 ዓ.ም ተቀጥሮበታል፡፡ በዛሬው ችሎት ፖሊስ ‹‹እስካሁን ካልተያዙ ግብረ አበሮቹ ጋር ለሽብር ተግባር ከውጭ ሀገር የተላላከውን...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

ሜጀር ጀነራል አበባ ተ/ሃይማኖት ይናገራሉ –የሚሊዮኖች ድምጽ

  100% እሚባል ውጤት አስቂኝ ግን ደግሞ አደገኛ ነው ፡፡ ይሄ ዉጤት አርቆ ለሚያስብ ሰው የአደጋ እንጂ የድል ምልክት ተደርጎ መቆጠር አይችልም።” “መላውን ህዝብ /አብዛኛው ክፍል/ ለአመታት ለአንድ ፓርቲ አመለካከት በማጋለጥ፣ ሌሎችን በመከላከል የሚደረግ አሰራር መከተል፣ በሃሳቦች መካከል ነፃ ውድድር እንዳይኖር...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ካልተጠነቀቅን አፋፍ ላይ ነው ያለነው!!

በ ዮሃንስ ሰ. ቁጥሮቹ አስገራሚ ናቸው – ማለቴ ለኢትዮጵያ። በ1997 ዓ.ም፣ (ከአስር ዓመት በፊት መሆኑ ነው…) የአገሪቱ ገበሬዎች ጠቅላላ የእህል ምርት 119 ሚሊዮን ኩንታል ነበር። አምና ደግሞ፣ 236 ሚሊዮን ኩንታል። እነዚህ፣ የማዕከላዊ ስታትስቲክስ ኤጀንሲ ቁጥሮች… ስህተት ይሆኑ እንዴ? ሊሆኑ አይችሉም...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

ኃይሌ ገብረመድህን ዓለሙ የተባለ በጎንደር ከተማ የቀበሌ 18 ነዋሪ ግለሰብ ዓጠራጣሪ በሆነ ሁኔታ ተገደለ፥

ባለፈው ዓርብ ጥቅምት 5 ቀን 2008 ዓ ም ከምሽቱ ወደ ሁለት ሰዓት ዓካባቢ በሚኖርበት ቀበሌ ከጓደኛው ጋር ባመሹበት የተገደለው እውቅ ባለጸጋ ገበሬ፥ በሰሜን ጎንደር በተለይም በዓርማጭሆና በጠገዴ ወረዳዎች በመልካምነቱ ከፍ ያለ ዝናን ያተረፈ፥ በብዙዎች የተከበረ ደህና ጎበዝ እንደነበረ በሰፊው ይነገራል፥ ኃይሌ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ነአምን ዘለቀ አርበኞች ግንቦት 7 መንፈስ ነው አሉ

“የኤርትራ መንግስት ከራሷ ጋር የታረቀች ጠንካራ ኢትዮጵያ እንድትመሰረት ይፈልጋል” “ሁሉንም ፖለቲካ ሃይሎች ያካተተ የሽግግር ሂደት ይኖራል” “የወደብ ጥያቄን በተመለከተም ወደፊት በድርድር/በሰጥቶ መቀበል የሚፈታ ይሆናል እንጂ አሁን የትግሉ አጀንዳ መሆን የለበትም” “የመረጃ ትንሽ የለውም… መረጃ አይናቅም”...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ግብጽና የኢትዮጵያ ጎረቤት ሀገራትን አስጠነቀቁ

ግብጽና ኢትዮጵያ ሊዋጉ ነው እንዴ? ይሄ መግለጫ አላማረኝም “በሰላም የመኖር ጉዳይ ካልሆነ በስተቀር ግብጽ የተለያየ መስርያ ስለገዛች በመሳርያ ኃይል ኢትዮጵያን አታንበረክክም:: ነው እንጂ ግብጽን አንፈራም:: ግብጽ ጠቅላላ አገር ምድሩን መሳርያ ማድረግ ትችላለች ከፈለገች:: የሚዋጋው ግን መሳርያ አይደለም:: እኛም...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

የአለም የመገናኛ ብዙሃን ስለኢትዮጵያ ድርቅ ሰፊ ሽፋን በመስጠት ላይ ናቸው

  ኢሳት ዜና :-ከታላላቆቹ የአለም የመገናኛ ብዙሃን መካከል ዘ ኒውዮርክ ታይምስና ቢቢሲን ጨምሮ በርካታ የመገናኛ ብዙሃን በኢትዮጵያ ስለተከሰተው ድርቅ የዜና ሽፋን በመስጠት ላይ ሲሆን፣ ዘ ኒዮርክ ታይምስ ባወጣው ዘገባ ድርቁ አሳሳቢ መሆኑን ገልጿል። “ያሲን ሙሃመድ ከአነስተኛ የእርሻ ማሳው ላይ እየወሰደ ጫት...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

የሳምንቱ አበይት ዜናዎችና ሌሎችም ዳሰሳዎችን ያዳምጡ

  አንድ አመት ከ5 ወር እስር ቤት የቆዪት አራት የዞን9 ጦማርያን ላይ ውሳኔ ተላለፈ። ሚሚ ስብሃቱና አማረ አረጋዊ ወያኔ የሰጣቸዉን አደራ መወጣት እንዳቃታቸው ተነገረ ኢትዮጵያኑ በደቡብ አፍሪካ እየተንገላቱ መሆኑንን አጃንስ ፈራንስ ፕሬስ ዘገበ “ድል ለአርበኞች ግንቦት 7!” “ሞት ለወያኔ!” የሚሉ እና ሌሎች...

View Article
Browsing all 4543 articles
Browse latest View live