በቅርቡ የሹም ሽር ሲያደረግ የነበረዉ ህዝባዊ ወያነ ሐርነት ትግራይ ፓርላማ ስብሰባ ላይ በተገኙ የህወሓት አባላት ላይ የግድያ ሙከራ ተደረገባቸዉ። እንደ ብሔራዊ መረጃ የዉስጥ አካላት ከፍተኛ ሚስጥር ተደረጎ የተያዘዉ ይህዉ የግድያ ሙከራ ያነጣጠረዉ ቴድሮስ አድሐኖም ላይ እና ሬድዋን ሁሴን የተባለዉ የድርጅቱ አባልት ላይ መሆኑን ያመላከትዉ መረጃ እንደሚጠቁመዉ ( Clostridium botulinum ) LD-50 of a substance ክሎስትሪደም […]
