Quantcast
Channel: Freedom4Ethiopian
Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

በምዕራብ አርሲ ዞን በኮፈሌ ወረዳ የሚገኙ ሙስሊሞች በመንግስት ሃይሎች እንዲጨፈጨፉ ያስደረጉ የከተማዋ ባለስልጣኖች ተጋለጡ::

$
0
0
በምዕራብ አርሲ ዞን በኮፈሌ ወረዳ በልዩ ስሙ ኢዶ በተባለ ቦታ ላይ ባሳለፍነው ቅዳሜ የመንግት ሃይሎች በከተማዋ ነዋሪ ሙስሊሞች ላይ ጥይት አርከፍክፈው የሰው ሂወት ማጥፋታቸው ይታወሳል፡፡ የመንግስት ታጣቂዎቹ በፈፀሙት ጅምላ ጭፍጨፋ ከ 12 ሙስሊሞች በላይ መገደላቸው ታውቋል፡፤በርካቶችም በጥቃቱ ከባድ እና ቀላል ጉዳት እንደደረሰባቸው መዘገቡ የሚታወስ ነው፡፡ ሆኖም ይህንን ጅምላ ጭፍጨፋ እንዲካሄድ ሁኔታውን ያመቻቹት የከተማዋ ባለስልጣናት ስም […]

Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

Trending Articles