Quantcast
Channel: Freedom4Ethiopian
Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

ሁለት ኬንያዊያን በኢትዮጵያ ወታደሮች ታፍነው ተወሰዱ

$
0
0
በመርሳቢት ካውንቲ ሞያሌ ከተማ የኢትዮጵያ ወታደሮች ሁለት ኬንያዊያንን አፍነው መውሰዳቸው ተነገረ፡፡ የግዛቱ ኮሚሽነር ሞፋት ካንጊ 100 የሚደርሱ የኢትዮጵያ ወታደሮች በሞያሌ ቦሪ መንደር ዘልቀው በመግባት ሁለቱን ሲቪል ኬንያዊያንን መውሰዳቸውን አረጋግጠዋል፡፡ ኮሚሽነሩ የተወሰዱትን ኬንያዊያን ለማስመለስ እየሰሩ መሆናቸውን በመግለጽ ሁለት መሳሪያዎችን የኢትዮጵያ ወታደሮች ሰርቀው መውሰዳቸውን አስረድተዋል፡፡ ‹‹ጥቃቱን ያደረሱበትን ምክንያት ለማወቅ እየጣርን ነው፡፡ሰዎቹ የኢትዮጵያ የደህንነት ኤጀንሲዎች አባላት ናቸው፡፡የጸጥታውን ጉዳይ […]

Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

Trending Articles