Quantcast
Channel: Freedom4Ethiopian
Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

ኤርሚያስ አመልጋ የተገባላቸው ቃል ታጥፎ ለእስር ተዳረጉ

$
0
0
የተለያዩ የንግድ እንቅስቃሴዎች መስራችና የአክሰስ ሪል ስቴት ባለቤት የነበሩት ኢንተርፕርነሩ ኤርሚያስ አመልጋ በኢትዮጵያ መንግስት የጸጥታ ሰራተኞች መታሰራቸው ተሰምቷል፡፡በአሜሪካ የነበሩት ባለሐብቱ ከመንግስት ጋር በተደረገ ረዘም ያለ ጊዜ የወሰደ ድርድር እንደማይታሰሩና ያሉባቸውን ዕዳዎች ሰርተው እንደሚከፍሉ በመስማማታቸው በየካቲት ወር ወደ አገር ለመመለስ መብቃታቸው አይዘነጋም፡፡ የኢትዩጵያ ቴሌቭዥን እንደዘገበው ከሆነ የታሰሩት ኤርሚያስ ኪሳራ አጋጥሞታል ስለሚሉት አክሰስ ሪል ስቴትና መኖሪያ ቤቶችን […]

Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

Trending Articles